ንባብ በአዲስ ሀሳብ ለመመራት!!!

የሰው ልጅ ምክንያታዊ፤ የሚጠይቅና የሚመራመር መሆኑየታመነ ነው፡፡ በዚህ አስተሳሰብ መሰረትም ህዝባችን ለሚገጥሙት ችግሮች ዘመኑን የዋጀ፣በዕውቀት ጎዳና የሚራመድ በማስተዋልና በሥርዓት የሚጓዝ  ትውልድ ማፍራት ይኖርበታል። ይህን ማግኘት የሚቻለው ደሞ ለንባብ ምቹ ሁኔታ በመዘርጋት ሲሆን ለሁላችንም የምመኘው ነገር የሁላችንም ዛሬና ወደፊታችን በንባብ የምንበረታበት፣ መፅሐፍቶችን የምናገላብጥበትና በንባብ ያገኘናቸውን ሃሳቦች ከራሳችን ሃሳብ ጋር እያዋደድንን እየዋጀን በአዲስ ሃሳብ የምንሠራበት፣ራሳችንን የምናዘምንበትና የምንለውጥበት፣ እንዲሁም ድህነትን የምናሸንፍበት፣ ይሆን ዘንድ ከበፊቱ የበለጠ የንባብ ባህላችን እንዲዳብር በመናፈቅ ነው።

Related Articles

የልጆች የንባብ ፌስቲቫል

የ2016 የትምህርት ዘመን መጠናቀቅን አስመልክቶ ሰማይ መልቲሚዲያ ከሲዳማ ልማት ማህበር ጋር በመተባበር ቅዳሜ ሰኔ 22 በጉዱማሌ ፓርክ ዓመታዊ የልጆች የንባብ ፌስቲቫል ይካሄዳል። በዕለቱ በርካታ ዝግጅቶች…

ማንበባችን ዕውቀት አይሆንም!!!!

መፃሕፍትን ከማንበብ ባሻገር በንባብ ያገኘናቸውን ሃሳቦች ከሃሳባችን ጋር በማስተያየትና በማሻሻል፣ በማሠላሠልና በማስተዋል አዲስ ሃሳብ ካልፈጠርንበት መፅሐፍ ማንበብ ሳይሆን መፅሐፍ መቁጠር ነው የሚሆነው፡፡ ባነበብነው ሃሳብ ተገዝተንና…

ማንበባችን ዕውቀት አይሆንም

መፃሕፍትን ከማንበብ ባሻገር በንባብ ያገኘናቸውን ሃሳቦች ከሃሳባችን ጋር በማስተያየትና በማሻሻል፣ በማሠላሠልና በማስተዋል አዲስ ሃሳብ ካልፈጠርንበት መፅሐፍ ማንበብ ሳይሆን መፅሐፍ መቁጠር ነው የሚሆነው፡፡ ባነበብነው ሃሳብ ተገዝተንና…

Responses