ኑ በማንበብ ጠንካራ ስብዕና እንገንባ!

“ማንበብ የሰው አስተሳሰብ ይገነባል፤በአዎንታዊ አስተሳሰብ በተገነባእና በተለወጠ አስተሳሰብ ደግሞ የላቀ እና የተሟላ ስብዕና ያለው ሰው ይታነፃል !! የላቀ እና የተሟላ ስብዕና ያዳበሩ ሰዎች ተባብረው ጠንካራ እና ዘላቂ የሆኑ ሀገር ተሸካሚ ተቋማትን ይፈጥራሉ። ጠንካራ እና የደረጁ ተቋማት ደግሞ ብቁ ተወዳዳሪ፣ሀገር ወዳድ ትውልድ ይፈጥራሉ። ታዲያ እኚህ ከንባብ የተወለዱ፣ ከእውቀት የተዛመዱ፣ከጥበብ የተወዳጁ አዲስ ትውልዶች የበለፀገች እና ሉዓላዊነቷ የተከበረ ሀገር ይፈጥራሉ።”” ኑ በማንበብ ጠንካራ ስብዕና እንገንባ!!!!! መልዕክታችን ነው።

ኢዮብ ጽጌ

ህዳር 2017

Related Articles

ለማንበብ ጊዜ ስጡ!!!!!

ለማንበብ ጊዜ ስጡ። ስታነቡ እያያችሁት የህይወታችሁ ዘይቤ ሲሻሻል፣ ለነገሮች ያላችሁ አረዳድና አመለካከት ሲቀየር ታዩታላችሁ፣ ከጥድፊያና ከስሜታዊ ውሳኔ ትርቃላችሁ፣ በማንበብ ከምታገኙት እውቀት፣ ልምድና ተሞክሮ በመነሳት  ለሚገጥማችሁ…

ህይወት በማንበብ ትዋባለች፣ ታብባለች፣ ትፈካለች።

ህይወት የምትሸነፈው በትምህርት ብዛት ወይም ረቂቅ እውቀቶችን በመረዳትብቻ አይደለም። ኑሮን የተሻለ ለማድረግ የመጀመሪያው እርምጃ እራስን የተሻለ አድርጎ መገኘት ነው። በአካል፣ በአስተሳሰብ፣ በስነልቦና፣ የአላማ ሰው በመሆን…

የህይወታችን መዓዛ

ማንበብ ለህይወታችን የሚሰጠው መዓዛ፣ የሚፈጥርልን ልዩ ስሜት፣ የሚያጎናፅፈን ነፃነት በቃላት ተሰፍሮ የሚያልቅ አይደለም። መፀሀፍት በየትኛውም ደብዛዛ ዘመን ጊዜን የማፍካት ጉልበት ያላቸው፤የህይወት ቅመም ናቸዉ። ማንበብ አንድ ከሚበራ ሻማ ላይ ወደ ሌላ ቁራጭ ሻማ ብርሀን ቢለኮስ፤ ሲበራ የነበረዉ ሻማ እንደማይጠፋ ሁሉ፤ አንባቢ ደግሞ ከንባቡ ያገኘውን እዉቀት በማካፈል በሌላ ሰዉ ህይወት ዉሰጥ የሚበራ ሻማ እንዲሆን ሀይልን ያቀዳጃል። እኛም ከበዛብን የስራ ጫና፣ ከሚፈታተነን የህይወት አዙሪት…

በቀላል አልተገነባም!!!!

በንባብ ያዳበርኩት፣ በምክርም ያጸናኹት እውቀት እንዲሁ በቀላል የገነባሁት ልምምድ አይደለም። ለእኔ  ስነልቦና መገንባት፣ ለነገሮች ያለኝ ክብደት ሚዛኑን የጠበቀ ያልተጋነነና ያልተዛባ እንዲሆን ማድረግ የቻልኩት፣ የሰዎችን ልክ ማወቄ፣ የራሴንም…

ጥራት ላለው ህይወት!!!

ህይወት እንዳበበ አበባ ፈክታ፣ አምራና ተውባ፣ ደምቃ እንድትታይ ካሰፈለገ፥ በሰዎች መካከልም ስንመላለስ የግንኙነት መስመራችን የመከባበር ሀዲዱን ጠብቆ እንዲጓዝ ከሻትን፣ በስራና በንግዳችን በልዩነት መመረጥና መታወቅን ካሰብን፣…

Responses