የልጆች የንባብ ፌስቲቫል

የ2016 የትምህርት ዘመን መጠናቀቅን አስመልክቶ ሰማይ መልቲሚዲያ ከሲዳማ ልማት ማህበር ጋር በመተባበር ቅዳሜ ሰኔ 22 በጉዱማሌ ፓርክ ዓመታዊ የልጆች የንባብ ፌስቲቫል ይካሄዳል። በዕለቱ በርካታ ዝግጅቶች የሚቀርቡ ሲሆን የመጽሀፍት አውደርዕይና ባዛርን ጨምሮ ሌሎች አስተማሪና አዝናኝ ዝግጅቶች ይቀርባሉ።
የፕሮግራሙ ዋና ዓላማ ፓርኩን ለንባብ ክፍት መሆኑን ለማሳወቅ፣ ለተሻለች ኢትዮጵያ የተሻለ አንባቢ ትውልድ ለመገንባትና ልጆች ክረምትን በንባብ እንዲያሳልፋ ለማድረግ ያለመ ነው።

Related Articles

ለዚህ ነው ማንበብ የሚያስደስተኝ፣ አንባቢ ሰው የሚያስቅቀናኝ፣ መጽሀፍት የሚያጓጉኝ!!!

አንባቢ ሰው አንባቢ ሲናገር አይደነቃቀፍም፤ ሃሳብ አይነጥፍበትም። እንዲያውም ቃላት ለሃሳቦቹ ይሰግዳሉ። ቋንቋ ይታዘዘዋል። የቃላት ሃብቱ ንግግሩ በጉጉት እንዲደመጥ ይጎተጉታሉ። አንባቢ ሰው ትልቅ የሃሳብ ጎተራ አለው።…

ንባብ በአዲስ ሀሳብ ለመመራት!!!

የሰው ልጅ ምክንያታዊ፤ የሚጠይቅና የሚመራመር መሆኑየታመነ ነው፡፡ በዚህ አስተሳሰብ መሰረትም ህዝባችን ለሚገጥሙት ችግሮች ዘመኑን የዋጀ፣በዕውቀት ጎዳና የሚራመድ በማስተዋልና በሥርዓት የሚጓዝ  ትውልድ ማፍራት ይኖርበታል። ይህን ማግኘት…

ንባብ አጭር የሆነችውን ሕይወት በረጅሙ ለመኖር የሚረዳ ተመራጭ መንገድ በመሆኑመጽሀፍትን እንመርምር

መጻሕፍት የረቀቀውን አጉልትው የሚያሳዩ፣የተሰወረውን ምስጢር ገልጠው የሚያስረዱ የእውቀትና የጥበብ ምንጮች ናቸው፡፡ይህንን ዘመን-ዘለቅ እውነታ በውል የተገነዘቡት አበው ‹‹ሁሉንም መርምሩ መልካሙን ያዙ›› በማለት አበክረው ይመክራሉ፡፡በምክራቸውም የማያውቁትን በጥልቀት…

Responses